አጣሪ ጉባኤው የሚከተሉት
ሥልጣንና ተግባራት
ይኖሩታል፤
1.
አጣሪ ጉባዔው ሕገ
መንግሥታዊ ጉዳዬችን
በማጣራት ሕገ መንግሥቱን
መተርጐም አስፈላጊ
ሆኖ ሲያገኘው ለፌዴሬሽኑ
ምክር ቤት በጉዳዩ
ላይ የውሣኔ ሃሣብ
ያቀርባል፡፡
2.
በፌዴራሉ መንግሥትም
ሆነ በክልል ሕግ
አውጪ አካላት የሚወጡ
ሕጐች ከዚህ ሕገ
መንግሥት ጋር ይቃረናሉ
የሚል ጥያቄ ሲነሣ
እና ጉዳዩም በሚመለከተው
ፍርድ ቤት ወይም
በባለ ጉዳዩ ሲቀርብለት
መርምሮ ለመጨረሻ
ውሣኔ ለፌዴሬሽኑ
ምክር ቤት ያቀርባል፡፡
3.
በፍርድ ቤቶች የሕገ
መንግሥት ትርጉም
ጥያቄ ሲነሳ፣
|