ሴቶች በፌዴሽን ም/ቤት ያላቸው ተሳትፎ

1.     ከደቡብ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

  1. ወ/ሮ ታደለች ከበደ
  2. "  "  አበራሽ አምዛዬ
  3. "  "  ደስታ ዱኬ
  4. "  "  ቦና ባላንታ
  5. "  "  አይካ በዳኔ
  6. "  "  ሙሉመቤት ዳና
  7. "  "  ሙሉነሽ ተስፋዬ
  8. "  "  አማረች በካሎ
  9. "  "  ገነት ወልዱ
  10. "  "   ፋንታዬ አበበ
  11. ሲ/ር ዘሪቱ ጋሽ
  12. ወ/ሮ ፊዲላ አደም

2.     ከትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

  1. ወ/ሮ ደሀብ ደበሳይ
  2. ወ/ሮ ሮማን ገ/ስላሴ

3.     ከኦሮሚያ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት

  1. ወ/ሮ አስቴር ማሞ
  2. "  "  ሩቂያ ኡኬ
  3. "  "  አቲካ መሀመድ
  4. "  "  በቀለች ፈዬ
  5. "  "  ሒርጴ ሙለታ

4.     ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

  1. ወ/ሮ ሰርካለም እስከዚያው
  2. ዶ/ር ምስራቅ መኮንን

በም/ቤቱ የተወከሉ

የሴቶች ቁጥር በክልል

 

በም/ቤቱ ያለው መቀመጫ

ወንድ

ሴት

የሴቶች ቁጥር በ%

ደቡብ

56

42

12

28.57

ትግራይ

6

4

2

33.33

ኦሮሚያ

19

14

5

26.31

አማራ

17

15

2

11.76

ሴቶች በም/ቤቱ ያላቸው ተሳትፎ

ጠቅላላ ወንበር

ወንድ

ሴት

የሴቶች ተሳትፎ በ%

112

91

21

18.75

በፌዴሬሽን ም/ቤት የሴቶች ቁጥር በሶስቱ የፓርላማ የሥራ ዘመን

የፓርላማ የሥራ ዘመን

ጠቅላላ ወንበር

ወንድ

ሴት

ሴቶች በ%

በአንደኞው 

108

101

7

6.48

በሁለተኛው

112

102

8

7.14

በሦስተኛው

112

91

21

18.75